የኤሌክትሪክ እቃዎች ዝርዝር መግለጫ ሰነድ ማስተካከያ ይመለከታል
በርእሰ ጉዳዩ እንደተገለፀዉ ዩኒቨርሲቲያችን የኤሌክትሪክ እቃዎች ለመግዛት ግልፅ ጨረታ ማስታወቅያ ኣዉጥቶ ሰነድ በመሸጥ ይገኛል። ነገር ግን የኤሌክትሪክ እቃዎች ዝርዝር መግለጫ ማስተካከያ (ማሻሻያ) ስለተደረገበት ማሻሻያ በተደረገዉ የዋጋ መወዳደርያ ሰነድ መሰረት እንድትወዳደሩ እናሳስባለን። Downlad
በርእሰ ጉዳዩ እንደተገለፀዉ ዩኒቨርሲቲያችን የኤሌክትሪክ እቃዎች ለመግዛት ግልፅ ጨረታ ማስታወቅያ ኣዉጥቶ ሰነድ በመሸጥ ይገኛል። ነገር ግን የኤሌክትሪክ እቃዎች ዝርዝር መግለጫ ማስተካከያ (ማሻሻያ) ስለተደረገበት ማሻሻያ በተደረገዉ የዋጋ መወዳደርያ ሰነድ መሰረት እንድትወዳደሩ እናሳስባለን። Downlad
በ2009 ዓ/ም በበጋ ወቅት PGDT ለመማር ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አደስ ተማሪዎች በሙሉ የመመዝገብያ ቀን ታህስስ 4-6/2009 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቀን አስፈላጊ ዶክመንቶቻችሁን እና የመኝታ አልባሳት በመያዝ በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ቀድምና ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የ2009 ዓ/ም በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን ሶስተኛ ግልፅ ጨረታ ለተማሪዎች ኣገልግሎት የሚውል የምግብ ግብኣት ኣቅርቦት፣ የስፖርት ዕቃዎች ፣ የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የክችን ዕቃዎች፣ የፈርኒቸር ዕቃዎች፣ደንብ ልብስ ኣቅርቦት፣ የደረቅ ዕንጨት ኣቅርቦት፣ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች እና የፅዳት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ Download Detail Specification for each Lot:
Reference is made to the bid for the construction of G+8 Centeral Administration Building announced by Adigrat University under procurement reference No: ICB/001/2009 E.C. due to the repeated request of time extension from different bidders. Accordingly we extend the submission & opening date of the bid as follows
29/12/2016 G.C. time 9:00 AM
29/12/2016 G.C.time 9:30 AM
በርእሰ ጉዳዩ እንደተገለፀዉ ዩኒቨርሲቲያችን በምዉፃእ ወርቂ የመሰረተ ልማት የግንባታ ስራዎች ለማሰራት በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ማሰራጨቱ ይታወቃል፤ ነገር ግን የተለያዩ ተጫራቾች የጨረታ መክፈቻ ጊዜ እንዲራዘምላቸዉ ስለጠየቁና ዩኒቨርስቲያችንም ጊዜ ማራዘሙ ኣስፈላጊ ሁኖ ስለኣገኘዉ በቀን 06/04/09 ዓ/ም መከፈት የነበረበት የመሰረተ ልማት ስራዎች ጨረታ የሚከፈትበት ጊዜ ወደ ቀጣዩ ሓሙስ ቀን 13/04/09 ዓ/ም የተራዘመ መሆኑ እየገለፅን ከጥዋቱ 3:00 ተዘግቶ 3:30 የሚከፈት መሆኑን እናሳዉቃለን።