ማስታወቂያ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች
በ2009 ዓ/ም በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲያችን በሰላም እንድትመጡ መልካሙን እየተመኘን ምዝገባ የሚካሄድበት ቀን ጥቅምት 28 እና 29/2009 ዓ/ም መሆኑን እንገልፃለን።
በ2009 ዓ/ም በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲያችን በሰላም እንድትመጡ መልካሙን እየተመኘን ምዝገባ የሚካሄድበት ቀን ጥቅምት 28 እና 29/2009 ዓ/ም መሆኑን እንገልፃለን።
በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹሁ ኣዲሰ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ የምዝገባ ቀን በቀጣይ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥንና (EBC) በዩኒቨርሲቲያችን ድረገፅ ስለሚገለፅ በትዕግስት እንድትጠባበቁን በኣክብሮት እናሳስባለን።