ለስራ ፈላጊዎች የወጣ ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና በግብርና እና አከባቢ ሳይነስ ኮለጅ ስር በተለያዩ ት/ት ክፍሎች ያለውን ክፍት የስራ መደብ መምህራን አወዳድሮ በቋሚ ለመቅጠር ይፈልጋል። ስለዚህ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ ቢሮ ቢሮ ቁጥር 21 በኣካል በመምጣት አስፈላጊውን መረጃዎችን በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።ዝርዝር የስራ ማስታወቅያ
MoU Signing Between Adigrat University and Hubei University of Technology
Adigrat University signed a Memorandum of Understanding (MoU) with Hubei University of Technology in Wuhan, China. Located in Wuhan (the capital of Hubei Province, China), Hubei University of Technology was established in 1952 and comprises 18 schools, serving a student population of thirty thousand, including ten thousand postgraduate students. The MoU was signed by Dr. Zaid Negash, President of Adigrat University, and Prof. Chen Zicai, Vice President of Hubei University of Technology.
ለዓድግራት ዩኒቨርስቲ መደበኛ ነባር ተማሪዎች በሙሉ
በዓድግራት ዩኒቨርስቲ በቅድመ ምረቃ ና በድህረ ምረቃ (Undergraduate and Postgraduate) ነባር የመደበኛ ተማሪዎች የሆናቹ መግብያ ቀናት ከ መስከረም 25-26/2017 ዓ/ም መሆኑን ኣውቃቹ በኣካል በመገኘት እንዲትመዘገቡ ና ትምህረታቹ እንዲትቀጥሉ እንገልፃለን::