New Bid Announcement to all Bidders
It is to be recalled that Adigrat University has issued bid for construction. Therefore, you can download the clarification from the links bellow
ማስታወቅያ ጭረታ ፋይናንሻል የሚከፈትበት መሳወቅ
ዓድግራት ዩኒቨርሰቲ በ 2010 በ ICT የሚሰሩ የተለያዩ ፕሮጄክቶች በጭረታ ማጫረቱ የሚታወቅ ሁኖ አሁን ተጫራቾች ቴክኒካል መገምገመያ መስፈርቱ ኣሟልታቹ ያለፋቹ ፋናንሻል የሚከፈትበት ቀን 05/03/2010 ዓ/ም ሰዓት 8:30 በዓድግራት ዩኒቨርሰቲ ግዥና ንበረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በተያያዘው ዝርዝር መሰረት ተጫራቾች እንድትገኙ እናሳስባለን:: ዝርዝሩን ለማየት ይህንን ይጫኑ
SPIDA Conference: Social Protection as a pathway for inclusive development among the pastoral and agro-pastoralism communities in Africa
November 25 & 26 2017, Adigrat University, Adigrat, Tigrai, Ethiopia