በትግራይ የሚገኙ ዓዲግራት፣መቀለ፣ ኣክሱምና ራያ ዩኒቨርስቲዎች ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ የመስቀል ብዓል ምክንያት በማደረግ ያዘጋጀው መስቀል ካፕ ለመሳተፍ ተገኝተዋል።
ስፖርታዊ ውድድሩ በእግርኳስና መረብ ኳስ የሚካሄድ ሲሆን የዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ዶ/ር ገ/ምካኤል ወ/ገብርኤል ዓዲግራትና ኣክሱም ዩኒቨርስቲዎች የሚያካሂዱት የእግር ኳስ ውድድር በስታድየሙ ተገኝተው ኣስጀምረውታል።
በትግራይ የሚገኙ ዓዲግራት፣መቀለ፣ ኣክሱምና ራያ ዩኒቨርስቲዎች ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ የመስቀል ብዓል ምክንያት በማደረግ ያዘጋጀው መስቀል ካፕ ለመሳተፍ ተገኝተዋል።
ስፖርታዊ ውድድሩ በእግርኳስና መረብ ኳስ የሚካሄድ ሲሆን የዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ዶ/ር ገ/ምካኤል ወ/ገብርኤል ዓዲግራትና ኣክሱም ዩኒቨርስቲዎች የሚያካሂዱት የእግር ኳስ ውድድር በስታድየሙ ተገኝተው ኣስጀምረውታል።