Providing quality teaching and learning programs across undergraduate and postgraduate levels, fostering knowledge, skills, and critical thinking in students.

Conducting research that addresses local and national challenges, and engaging with the community through outreach, training, and development projects.

Managing the university’s operations, policies, and resources efficiently to support academic programs, staff, and students.

AdU Service

ICT Services

The ICT Directorate at Adigrat University provides essential technology services that support the university’s teaching, learning, research, and administrative activities.

AdU Data Center

Management and maintenance of the university’s servers, storage systems, and IT infrastructure to ensure reliable access to data and applications.

AdU CCTV Service:

Installation and management of security cameras and surveillance systems to ensure campus safety and monitor university facilities.

VDI Services (Virtual Desktop Infrastructure):

Provision of virtual desktops for students and staff, enabling access to university applications and resources from anywhere.

Support for Digital Learning and Online Exams:

Technical support for e-learning platforms, digital libraries, and online examinations (CBT), ensuring smooth and secure digital learning experiences.

Adigrat University (AdU)

Latest Events

Stay updated with the latest news, events, and activities at Adigrat University (AdU).

በዩኒቨርሲቲው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March

በድምቀት ተከበረ።

‎ የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ጽ/ቤት በዓለም 115ኛውን በሃገራችን ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March 😎 “የሴቶች ድምጽ ለእኩልነትና ለበለጸገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል።

‎የእንኳን ደህና መጣችሁና አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ተወካይ ዶ/ር ሃፍታይ ገ/የሱስ ሴቶች በውሳኔ ሰጪነት ቦታዎች ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ከዚህ በላይ ለማሳደግና ለማብቃት እንደ ዩኒቨርስቲ እየተሰራ እንደሚገኝም ገልፀው ሴቶች በውሳኔ ሰጭነትም ሆነ በተሰማሩባቸው ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ የስራ ዘርፎች ውጤታማ መሆናቸውን ተናግረዋል።

Read more: በዩኒቨርሲቲው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March

‎”የኢትዮጵያ ሴቶች የ50 ዓመታት የለውጥ ጉዞና የማርች 8 ታሪካዊ ፋይዳ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ጽሁፍ በወ/ሮ ይርጋለም ነጋሽ አማካኝነት ለተሳታፊዎች ቀርቦ የፓናል ውይይት ተካሂዷል።

በዩኒቨርሲቲው የስነዜጋና ስነምግባር ትምህርት ክፍል መምህርት በሆኑት መ/ር መብርሂት ተስፋይ “ሴት የዩኒቨርሲቲ መምህራን አስተማሪ ብቻ ሳይሆኑ መጭውን ትውልድ በመቅረጽ ጉልህ ሚና የሚጫወቱ መሪዎች፣ መካሪዎች እና አርአያ ናቸው” በሚል ርዕስ የፓናል መወያያ ጽሁፍ ቀርቦ ሴት ምሁራን ያሉበትን ነባራዊ ሁኔታ፣ ለሀገር እድገት ያላቸው አስተዋጽኦ፣ የሚያጋጥሟቸው ፈተናዎችና ተተኪ ሴት ምሁራንን ለማፍራት ያላቸው ሚና ላይ በስፋት ተወያይተዋል።

‎የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ጽ/ቤት ሓላፊ ወ/ሮ ይርጋለም ነጋሽ በመድረኩ እንደተናገሩት

‎ሴት ወደቤት የሚለው አባባል በብዙ ፈተናዎችም ቢሆን ተሰብሮ ሴት ትችላለች የሚለውን መርህ በማንገብ ሴት ሃገርን ከምታሻግር ደረጃ ላይ መድረስም ተችሏል ብለዋል።

‎በዕለቱም በዓሉን የሚያደምቁና የሚዘክሩ በዩኒቨርስቲው የሙዚቃና ኪነ-ጥበብ ቡድን የተዘጋጁ ሙዚቃና የስነጥበብ ስራዎች ቀርበዋል።

‎በፕሮግራሙ ላይ የዩኒቨርሲቲውና ከተማ አስተዳደሩ ሴት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ሰራተኞች፣ ሙህራንና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው ተጋባዥ እንግዶችም ተገኝተዋል።

Hello world!

Welcome to WordPress. This is your first post. Edit or delete it, then start writing!