በዶ/ር ጻሃዬ ተፈራ የተመሰረተውና የሚመራው ኢሲዲሲ (ECDC)የተሰኘው አገር በቀል ድርጅት በዓዲግራት ዩኒቨርስቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ስር ለሚገኘው የሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ለማስተማርያነት አገልግሎቴ የሚውሉ ከ 6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ 30 ላፕቶፖችን ለዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አበረከተ። ይህ ድጋፍ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ስር የሚገኘውን የስቴም ማእከል ለማጠናከር እና ለተማሪዎች የሚሰጠውን ትምህርት ጥራቱ ለማሳደግ ያለመ ነው። በስቴም ማዕከሉ የሚኖረው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ከመሆኑ በተጨማሪ፣ የሳይንስ ሼርድ ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትምህርትን በጥራት እንዲያገኙ እና ዩኒቨርሲቲውም በሳይንስና ቴክኖሎጂ መስክ የተዘረጋ ትምህርት ለመስጠት እንዲችል ትልቅ ድጋፍ እንደሚሆን በዩኒቨርስቲው የስቴም ማእከል ኣስተባባሪ ኣቶ ሃፍቱ ተክላይ ገልፀውልናል።
Adigrat University, through its College of Social Sciences and Humanities, Department of Archaeology and Heritage Management, held a one-day conference on September 24, 2025, under the theme of preserving and promoting Tigray’s cultural and archaeological heritage.
The program featured podium presentations on a wide range of topics. Highlights included a progress report on the UNESCO World Heritage nomination of Debre-Damo Monastery by Mr. Getnet Desta, the Eastern Tigray Archaeological Project (ETAP) presented by Prof. Catherine D’Andrea, and a study on the living traditions of Agame by Mr. Abraha Kiros. Other sessions covered prehistoric rock art conservation, manuscript preservation in monasteries, the role of culinary heritage in tourism development, and experimental research on stone tool preservation. Each session was followed by active discussions that engaged scholars, students, and community representatives.
በትግራይ የሚገኙ ዓዲግራት፣መቀለ፣ ኣክሱምና ራያ ዩኒቨርስቲዎች ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ የመስቀል ብዓል ምክንያት በማደረግ ያዘጋጀው መስቀል ካፕ ለመሳተፍ ተገኝተዋል።
ስፖርታዊ ውድድሩ በእግርኳስና መረብ ኳስ የሚካሄድ ሲሆን የዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ዶ/ር ገ/ምካኤል ወ/ገብርኤል ዓዲግራትና ኣክሱም ዩኒቨርስቲዎች የሚያካሂዱት የእግር ኳስ ውድድር በስታድየሙ ተገኝተው ኣስጀምረውታል።
በሃገር ደረጃ በተለይ ደሞ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዲጅታላይዜሽን ስራ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ይገኛል። ሁሉም ዓይነት የጨረታ ሂደቶች በኤለትሮኒክ ዘዴ እንዲገበያዩ የፌደራል ግዥ ባለስልጣን መመርያ በማዘጋጀት በውሱን ዩኒቨርሲቲዎች ስራ ጀምሯል። ዓዲግራት ዩኒቨርስቲም በሃገር ደረጃ ኤሌትሮኒክ ግዢ በውጤታማ መልኩ የጀመሩ ጥቂት ተቋማት ኣንዱ ነው።
Adigrat University’s College of Business and Economics held a seminar on Artificial Intelligence (AI) titled “The Future of Higher Education Institutions in the Era of Artificial Intelligence (AI).”
The seminar focused on the opportunities and challenges posed by AI, as well as what higher education institutions need to do and the types of policies that should be implemented to ensure their continuity in this AI era.
የዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት ለስፖርት ልኡካን ቡድን የምስጋና መድረክ ኣዘጋጅቷል። በመድረኩ የተገኙት የዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ዶ/ር ዛይድ ነጋሽ ለልኡኳን ቡድኑ ላስመዘገቡት ውጤት በውድድሩ ስለነበራቸው መልካም ስነምግባር ከፍተኛ ምስጋናቸውን ኣቅርቦላቸዋል።
በውድድር ወቅት ለተሳተፉ የሰርቲፊኬት ሽልማት የተሰጠ ሲሆን ወርቅና ነሓስ ላመጡ ተወዳዳሪዎች የተማሪዎች ህብረት የገንዘብ ሽልማት ኣበርክቶላችዋል።
በመጨረሻ የስፖርት ልኡካን የተሸለሙት ዋንጫ ለዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ዶ/ር ዛይድ ነጋሽ ኣስረክበዋል።