ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ከፌደራል ግዥ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በኤለትሮኒክ ግዥ ዙርያ ለዩኒቨርስቲው ኣመራሮችና ኣቅራቢዎች ስልጠና መሰጠት ጀምሯል ።

በሃገር ደረጃ በተለይ ደሞ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዲጅታላይዜሽን ስራ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ይገኛል። ሁሉም ዓይነት የጨረታ ሂደቶች በኤለትሮኒክ ዘዴ እንዲገበያዩ የፌደራል ግዥ ባለስልጣን መመርያ በማዘጋጀት በውሱን ዩኒቨርሲቲዎች ስራ ጀምሯል። ዓዲግራት ዩኒቨርስቲም በሃገር ደረጃ ኤሌትሮኒክ ግዢ በውጤታማ መልኩ የጀመሩ ጥቂት ተቋማት ኣንዱ ነው።

Adigrat University’s College of Business and Economics held a seminar on Artificial Intelligence (AI)

Adigrat University’s College of Business and Economics held a seminar on Artificial Intelligence (AI) titled “The Future of Higher Education Institutions in the Era of Artificial Intelligence (AI).”

The seminar focused on the opportunities and challenges posed by AI, as well as what higher education institutions need to do and the types of policies that should be implemented to ensure their continuity in this AI era.

የዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስፖርት ልኡካን ቡድን

የዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት ለስፖርት ልኡካን ቡድን የምስጋና መድረክ ኣዘጋጅቷል። በመድረኩ የተገኙት የዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ዶ/ር ዛይድ ነጋሽ ለልኡኳን ቡድኑ ላስመዘገቡት ውጤት በውድድሩ ስለነበራቸው መልካም ስነምግባር ከፍተኛ ምስጋናቸውን ኣቅርቦላቸዋል።

በውድድር ወቅት ለተሳተፉ የሰርቲፊኬት ሽልማት የተሰጠ ሲሆን ወርቅና ነሓስ ላመጡ ተወዳዳሪዎች የተማሪዎች ህብረት የገንዘብ ሽልማት ኣበርክቶላችዋል።

በመጨረሻ የስፖርት ልኡካን የተሸለሙት ዋንጫ ለዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ዶ/ር ዛይድ ነጋሽ ኣስረክበዋል።