Department of Architecture List of Screened Applicants for Exam
Download List of Screened Applicants for Exam
ዓዲ-ግራት ዩኒቨርስቲ ከ 1.3 ሚልዮን በላይ ብር በማውጣት ወደ 10,000 (ኣስር ሺ) የሚጠጉ መፃሕፍቶች በምስራቃዊ ዞን የሚገኙ 9(ዘጠኝ) ወረዳዎች በእገዛ መልክ ኣስረክብዋል። በርክክቡ ግዜ የተገኙ የዞኑ ም/ኣሰተዳድር ኣቶ ወ/ኣብርሃ ገ/ፃድቅ ዩኒቨርስቲው በእድሜው ትንሽ ቢሆንም በማህበራዊ ኣገልግሎት ዘርፍ እየሰራው ያለው ስራ በማድነቀ እገዛው ቀጣይነት እንዲኖረው ጠይቅዋል። የዩኒቨርስቲው ፕረዚደንት ዶ/ር ዛይድ ነጋሽም ዩኒቨርስቲው ትምርት ጥራት በኣከባቢው ባሉ ትምህርት ቤቶች እንዲረጋገጥ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ የተለያዩ ስራዎች እየሰራ እንዳለና ድጋፉም ኣጠናክሮ እንደሚቀጥል ቃል ገብትዋል።
Adigrat University, College of Medicine and Health sciences had fruit full collaboration discussions with delegates from a University of Saskatchewan, Canada, which is one of Canada’s top research universities and a member of the prestigious U15 group. The discussion focused mainly on pre-determined points of mutual interest such as:
በሃገር ደረጃ “በሕገመንግስታችን በደመቀ ሕብረ ብሄራውነታችን ለህዳስያችን” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ያለው የኢ/ያ ሕዝቦች ብሔር ብሔረሰብ ቀን በዓዲ-ግራት ዩኒቨርስቲም በተለያዩ ፕሮግራሞች ደምቆ ውሏል። “Multicultural Federalism In Ethiopia: A Response For Historic Discontent” የሚል መነሻ ፅሑፍም ቀርቦ ሰፋ ያለ ውይይት ተደርጎበታል። በብዓሉ የተገኙ የዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ክቡር ዶ/ር ዛይድ ነጋሽም ተማሪዎችን ሕገ መንግስት ያረጋገጠላቸው የእኩልነትና ዲሞክራሲያዊ መብት ጠብቀው በእርሰበርሳቸው ያለው ሰላም በማጠናከር ሃገሪቱን ለያዘችው የፈጣን ልማት ጉዞ የየራሳቸው ሚና ለመወጣት ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው መልእክታቸው ኣስተላልፏል። ተማሪዎቹን በበኩላቸው የብሔር ብሔረሰቦቸ ብዓል ስናከብር በመሃከላችን ያለው የእኩልነትና ዲሞክራሲያዊ መብት ይበልጥ ለማጠናከር የላቀ ድርሻ እንዳለው ተናግርዋል።