17 May2018
በለውጥ መሳርያዎች ኣተገባበር ዙርያ ስልጠና ተሰጠ
የዩኒቨርስቲው የእቅድና ተቃማዊ ለውጥ ከሰውሃይል ፅ/ት በጋራ በመሆን ለዩኒቨርስቲው ከፍተኛ ኣመራሮች፣ ዲኖችና ዳይረክተሮች፣ ፅ/ት ሓላፊዎች እንዲሁም የትምህርት ክፍል ሓላፊዎች የሶስት ቀናት ስልጠና ሰጥቷል።የስልጠና ርዕሶች የለውጥ መሳርያዎች ምንነት ኣስፈላጊነትና ትስስር፣የዜጎች ቻርተር፣ የመልካም ኣስተዳድር ጉዳዮች፣ የስነ ምግባር ኮድና ኣዲሱ የመንግስት ሰራተኞች ኣዋጅ 1064/2010፣ የስብሰባ ኣስፈላጊነትና ኣተገባበርና የውጤት ተኮር ስርዓት ናቸው።