ማስታወቂያ የፈተና ፕሮግራም የመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት(ICT)
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት(ICT) ያለውን ክፍት ቦታ ለመሙላት አወዳድሮ ለመቅጠር በወጣው ማስታወቂያ ክስር ስማቹ የተዘረዘረው ተወዳዳሪዎች ለፈተና የተመለመላችሁ ስለሆነ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት(ICT) ያለውን ክፍት ቦታ ለመሙላት አወዳድሮ ለመቅጠር በወጣው ማስታወቂያ ክስር ስማቹ የተዘረዘረው ተወዳዳሪዎች ለፈተና የተመለመላችሁ ስለሆነ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን
list of vacancy here:
This year Adigrat University, in its 4th convocation, will be graduating more 3000 students by (Hamle 01/2009EC). We would like to express our warmest gratitude and pleasure for your successful accomplishments.
CONGRATULATIONS OUR 2009 EC BELOVED GRADUATES!!!
GRADUATION PROGRAM
የምረቃ መርሃ ግብር
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ለአራተኛ ጊዜ በድህረ ምረቃ ደግሞ ለሁለተኛ ጊዜ ተማሪዎችን ሃምሌ 01/2009 ዓ/ም በደማቅ ስነ-ስርአት ያስመርቃል። በዚህ አጋጣሚ ለተመራቂ ተማሪዎችና ቤተሰቦቻቸው እንኳን ደስ አላችሁ እያለ ዩኒቨርሲቲያችን በ2009 ዓ/ም በክረምት መርሃግብር በሚከተሉት የትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
ዩኒቨርሰቲየችን የተለያዩ የአይሰቲ ዕቃዎች ዝርጋታ በቀን 26/06/2009 ዓ/ም በተከፈተው ግልፅ ጭረታ መሰረት የቴክኒክ ግምገማ ተደርጓል ሰለሆነም በየሎቱ የለፋቹ ተጫራቾች ከዚህ በታች ካለው የደረጃ ነጥብ በማየት ማስታወቅያ ከወጣበት ባአምሰት(5ት)ቀን ወስጥ ቅሬታ ካለችሁ እንድታቀርቡ እናሳስባለን::
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት(ICT) ያሉት ክፍት ስራ መደቦች ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። ስለዚህ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የሰው ሃብት ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 21 ኣስፈላጊ መረጃዎች በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ICT Vacancy