12 Jun2017
ዓዲ-ግራት ዩኒቨርሲቲ 3ኛውን የትግርኛ ቋንቋ ዕድገት ሲምፖዝዮም አካሄደ ።
ሲምፖዝዮሙ በየዓመቱ የሚካሄድ ሲሆን ዘንድሮም ከመላው የክልሉ ከፍተኛ ትም/ት ተቋማት፣ኮሌጆች እና 2ኛ ደረጃ ትም/ት ቤቶች የተወጣጡ መምህራን፣ፀሃፊዎች፣ደረሲዎች እና ባለሙያዎች በመሳተፍ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ተካሂዷል ።
ሲምፖዝዮሙ በየዓመቱ የሚካሄድ ሲሆን ዘንድሮም ከመላው የክልሉ ከፍተኛ ትም/ት ተቋማት፣ኮሌጆች እና 2ኛ ደረጃ ትም/ት ቤቶች የተወጣጡ መምህራን፣ፀሃፊዎች፣ደረሲዎች እና ባለሙያዎች በመሳተፍ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ተካሂዷል ።